Information
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ቡድን ለመምህራን ለ10 ተከታታይ ቀን ሲሰጥ የቆየው መሠረታዊ ኮምፒውተር እና የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የወረደው ብልፅግና ኃላፊ አቶ አስማማው ብርሃኑ ፣የአስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አንሙት ዘለቀ እና የወረዳው ትምህርት ጸ/ቤት ኃለፊ አቶ ይበልጣል ጓዴ ተገኝተው መልዕክት ካስተለላፉ በኋላ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል።
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ቡድን ለመምህራን ለ10 ተከታታይ ቀን ሲሰጥ የቆየው መሠረታዊ ኮምፒውተር እና የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የወረደው ብልፅግና ኃላፊ አቶ አስማማው ብርሃኑ ፣የአስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አንሙት ዘለቀ እና የወረዳው ትምህርት ጸ/ቤት ኃለፊ አቶ ይበልጣል ጓዴ ተገኝተው መልዕክት ካስተለላፉ በኋላ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል።
Subcategories
Technology1
Technology1
Who is Online
We have 128 guests and no members online
