በሳይንስና ቴክኖሎጂ ቡድን ለመምህራን ለ10 ተከታታይ ቀን ሲሰጥ የቆየው መሠረታዊ ኮምፒውተር እና የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የወረደው ብልፅግና ኃላፊ አቶ አስማማው ብርሃኑ ፣የአስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አንሙት ዘለቀ እና የወረዳው ትምህርት ጸ/ቤት ኃለፊ አቶ ይበልጣል ጓዴ ተገኝተው መልዕክት ካስተለላፉ በኋላ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል።
Who is Online
We have 32 guests and no members online
